In a significant step toward enhancing international academic collaboration, President of Bonga University, Dr. Degela Ergano, has led a successful visit to the People’s Republic of China, paving the way for strategic partnerships with three prominent government universities. During the visit, President Degela and his delegation engaged in fruitful discussions with representatives from Anhui Agricultural University, Anhui Medical University, and Anhui University. All three institutions expressed a strong interest in partnering with Bonga University in areas of mutual academic and research interest. This visit marks a pivotal moment for Bonga University as we work to …
Dear Fellow Ethiopians and BU Staffs, As we welcome the Ethiopian New Year 2018, I extend my heartfelt greetings and best wishes of peace, health, and prosperity to all Ethiopians at home and abroad. This year is not only a time of renewal and unity, but also a year of blessing for our nation. With the inauguration of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD), we celebrate a historic achievement that symbolizes our resilience, collective effort, and determination to shape a brighter future for generations to come. May the New Year strengthen our unity, inspire our …
ሰኔ 30/2017ዓ.ም መድረኩን የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ደገላ ኤርገኖ (ዶ/ር) ተማሪዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት ነበር የከፈቱት። አክለውም ተማሪዎችን ያበረታቱ ሲሆን ፈተናውን በተረጋጋ መንፈስ በመስራት የተሻለ ውጤት ማምጣት እንደሚገባቸው በመግለጽ መልካም ምኞታቸውንም አስተላልፈዋል። የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የሀገር ዓቀፍ ፈተና ጣቢያ ሀላፊ አቶ ደጀኔ ደሱ ለተፈታኞች አጠቃላይ የሆነ ከፈተናው ጋር የተያያዙ መሠረታዊ ነጥቦችን በማንሳት ማብራሪያ ሰጥተዋል። በመድረኩ ላይ የተማሪዎች ዲን ፣ የፌደራል ፖሊስ አባላት እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት የተገኙ ሲሆን ፈተናውን የተሳካ ለማድረግ የሁሉም ሚና የተብራራበት ሲሆን ከማን ምን ይጠበቃል የሚለውም ተበራርቷል። በጋራ እንችላለን!
ሰኔ 23/2017 ዓ.ም. ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ የት/ት ሚኒስቴር ሚኒስትር ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢንጂነር) ጋር በመሆን በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት ሀገር ዓቀፉን የ12ኛ ክፍል ፈተና አስጀምረዋል። የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ደገላ ኤርገኖ (ዶ/ር)በምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ት/ት ቢሮ ሀላፊ አቶ አልማው ዘውዴ የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም ሌሎች የፌደራል የክልል እና የዞን ከፍተኛ አመራሮች በስነ-ስርዓቱ ላይ ተገኝተዋል። የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ደገላ ኤርገኖ (ዶ/ር) ሚኒስትሩንና ልኡካቸውን የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ ለተፈታኞች ባስተላለፉት መልእክት እናንተን የመጣል ፍላጎት ስላለን ሳይሆን …
ሰኔ 22/2017ዓ.ም መድረኩን የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የአካ/ምር/ቴክ/ሽግግርና ማህበረሰብ አ/ት ምክትል ፕሬዝዳንት ከለለው አዲሱ (ዶ/ር) ተማሪዎችን እንኳን ወደ ቤታችሁ በሰላም መጣችሁ በማለት ነበር። የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የሀገር ዓቀፍ ፈተና ጣቢያ ሀላፊ አቶ ደጀኔ ደሱ ለተፈታኞች አጠቃላይ የሆነ ከፈተናው ጋር የተያያዙ መሠረታዊ ነጥቦችን በማንሳት ማብራሪያ ሰጥተዋል። በመድረኩ ላይ የተማሪዎች ዲን የፌደራል ፖሊስ አባላት እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት የተገኙ ሲሆን ፈተናውን የተሳካ ለማድረግ የሁንሉም ሚና ከማብራራት ባሻገር ተማሪዎች በተረጋጋ ሁኔታ ፈተናውን መስራት እንደሚገባቸው በአጽንኦት ተገልጿል። በጋራ እንችላለን!